ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለ1442ኛው የኢድ-አል አድሐ (አረፋ) በዓል ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የአረፋ በዓበበል የመስጠት ፤ የደግነትና የቸርነት በዓል ያሉት ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እንደከዚህ ቀደሙ እርስ በእርስ በመዘያየርና ደስታን በመካፈል እንድናከብር አደራ እላለሁ ብለዋል። በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር እና የደስታ ይሁንላችሁ ዘንድ እመኛለሁ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል ። Meserete Tadesse2021-07-30T09:08:22+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ Gallery በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ September 19th, 2023 | 0 Comments የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። Gallery የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። September 18th, 2023 | 0 Comments በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: Gallery በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: September 18th, 2023 | 0 Comments