ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለ1442ኛው የኢድ-አል አድሐ (አረፋ) በዓል ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የአረፋ በዓበበል የመስጠት ፤ የደግነትና የቸርነት በዓል ያሉት ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እንደከዚህ ቀደሙ እርስ በእርስ በመዘያየርና ደስታን በመካፈል እንድናከብር አደራ እላለሁ ብለዋል። በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር እና የደስታ ይሁንላችሁ ዘንድ እመኛለሁ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል ። Meserete Tadesse2021-07-30T09:08:22+00:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን 2ኛውን ዩኒት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት አስጀመሩ Gallery ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን 2ኛውን ዩኒት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት አስጀመሩ August 12th, 2022 | 0 Comments በኤሌክትሪክ ሀይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች በቀን ከ2000 ሺ በላይ ለሚሆኑ የመዲናዋ ነዋሪዎች በነፃ አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ፤ Gallery በኤሌክትሪክ ሀይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች በቀን ከ2000 ሺ በላይ ለሚሆኑ የመዲናዋ ነዋሪዎች በነፃ አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ፤ August 11th, 2022 | 0 Comments የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው እለት ከ831 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደረገባቸው ከመቶ በላይ ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አደረገ፡፡ Gallery የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው እለት ከ831 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደረገባቸው ከመቶ በላይ ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አደረገ፡፡ August 11th, 2022 | 0 Comments