ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በቀድሞው የአዲስ አበባ ከንቲባ በክቡር ኢ/ር ዘውዴ ተክሉ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ። View Larger Image ከንቲባ ዘውዴ በሃላፊነት ዘመናቸው ህዝባቸውን እና ከተማቸውን በቅንነት፣ በታማኝነት እና በታተሪነት ያገለገሉ መሆናቸው የተመሰከረላቸው ታላቅ መሪ ነበሩ ብለዋል ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለኢ/ር ዘውዴ ተክሉ ቤተሰቦቻቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ ሁሉ መጽናናትን እመኛለሁ ፤ነብሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን ብለዋል ።c admin2021-07-30T11:27:20+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ Gallery በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ September 19th, 2023 | 0 Comments የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። Gallery የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። September 18th, 2023 | 0 Comments በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: Gallery በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: September 18th, 2023 | 0 Comments