ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ኑሮአቸውን አሜሪካን ካደረጉ የተለያዩ ማህበረሰብ ክፍሎች ከተወጣጡ የሰላም ጓድ ቡድን አባላት ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት አካሄዱ ። View Larger Image ተደጋግፈን መስራት የምንችልበት ሁኔታ ዙሪያ ተወያይተናል ያሉት ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በሀገር ገጽታ ግንባታ እና ሃገራችን ላይ የሚደረገውን እኩይ ዘመቻ በማፍረስ በኩል የሚያደርጉት እንቅስቃሴ አበረታች እና የሚያስመሰግን በመሆኑ መጠናከር ይገባዋል ብለዋል። Meserete Tadesse2021-08-19T19:01:14+00:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን 2ኛውን ዩኒት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት አስጀመሩ Gallery ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን 2ኛውን ዩኒት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት አስጀመሩ August 12th, 2022 | 0 Comments በኤሌክትሪክ ሀይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች በቀን ከ2000 ሺ በላይ ለሚሆኑ የመዲናዋ ነዋሪዎች በነፃ አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ፤ Gallery በኤሌክትሪክ ሀይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች በቀን ከ2000 ሺ በላይ ለሚሆኑ የመዲናዋ ነዋሪዎች በነፃ አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ፤ August 11th, 2022 | 0 Comments የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው እለት ከ831 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደረገባቸው ከመቶ በላይ ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አደረገ፡፡ Gallery የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው እለት ከ831 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደረገባቸው ከመቶ በላይ ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አደረገ፡፡ August 11th, 2022 | 0 Comments