ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ኑሮአቸውን አሜሪካን ካደረጉ የተለያዩ ማህበረሰብ ክፍሎች ከተወጣጡ የሰላም ጓድ ቡድን አባላት ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት አካሄዱ ። View Larger Image ተደጋግፈን መስራት የምንችልበት ሁኔታ ዙሪያ ተወያይተናል ያሉት ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በሀገር ገጽታ ግንባታ እና ሃገራችን ላይ የሚደረገውን እኩይ ዘመቻ በማፍረስ በኩል የሚያደርጉት እንቅስቃሴ አበረታች እና የሚያስመሰግን በመሆኑ መጠናከር ይገባዋል ብለዋል። Meserete Tadesse2021-08-19T19:01:14+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ Gallery በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ September 19th, 2023 | 0 Comments የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። Gallery የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። September 18th, 2023 | 0 Comments በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: Gallery በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: September 18th, 2023 | 0 Comments