ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አለን መልዕከት አስተላለፉ፡፡ View Larger Image እዉነትን ይዘን በራሳችን አቅም ድህነትን ድል ለመንሳት የጀመርነው መንገድ ፍፃሜው ላይ እየደረሰ ይገኛል ብለዋል ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ባስተላለፉት መልዕክት፡፡ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ፣ መላው የከተማችን ነዋሪዎች እንዲሁም በመላው ዓለም የምትገኙ የሀገሬ ልጆች እንኳን ደስ አላችሁ ፤ኢትዮጵያ በትንሳዔ ጉዞ ላይ ናት ሲሉ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል፡፡ admin2021-07-30T11:31:25+00:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን 2ኛውን ዩኒት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት አስጀመሩ Gallery ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን 2ኛውን ዩኒት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት አስጀመሩ August 12th, 2022 | 0 Comments በኤሌክትሪክ ሀይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች በቀን ከ2000 ሺ በላይ ለሚሆኑ የመዲናዋ ነዋሪዎች በነፃ አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ፤ Gallery በኤሌክትሪክ ሀይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች በቀን ከ2000 ሺ በላይ ለሚሆኑ የመዲናዋ ነዋሪዎች በነፃ አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ፤ August 11th, 2022 | 0 Comments የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው እለት ከ831 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደረገባቸው ከመቶ በላይ ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አደረገ፡፡ Gallery የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው እለት ከ831 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደረገባቸው ከመቶ በላይ ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አደረገ፡፡ August 11th, 2022 | 0 Comments