ሻምበል አበበ ቢቂላ የሀገር ኩራት ምንጭ እና ፈርጥ ነው። View Larger Image በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ለዘመናት የኢትዮጵያን ስም ያስነሣ እና ለአፍሪካውያን አትሌቶች በር የከፈተ ዕንቁ ሯጭ ነው። የጽናትና የአይበገሬነት ተምሳሌት ነው። ጣልያን ሮም ከተማ በስሙ የተሰየመ ጎዳና አለው። ዛሬ በስፍራው የእርሱን ማስታወሻ አኑረናል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ(ዶ/ር) Meserete Tadesse2023-07-25T03:26:34+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ Gallery በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ September 19th, 2023 | 0 Comments የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። Gallery የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። September 18th, 2023 | 0 Comments በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: Gallery በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: September 18th, 2023 | 0 Comments