አመራሮች
1. አቶ መለሰ ጋሻው የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ሃላፊ
2. አቶ ፍቃዱ መለሰ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ የመሬት ማኔጅመንት ፅ/ቤት ሃላፊ
ፈፃሚዎች
3. አቶ ሄኖክ ፍቃዱ (የመሬት አገልግሎት መሻሻያ ዘርፍ አስተባባሪ)
4. ሜሮን ማህረይ (የቤዝ ማፕ ባለሙያ)
5. አቶ በላይህ ተፈሪ (የቤዝ ማፕ ባለሙያ)
6. አቶ ፍቅሬ ብርሃኑ (ፋይል አደራጅ)
7. ወ/ሮ ዘላለም በዛብህ (የሲአይ ኤስ ባለሙያ)
8. አቶ ሃጎስ በርሄ (የሰነድ አጣሪ ባለሙያ) ናቸው፡፡
የተጀመረው ህግን የማስከበር ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ከተማ የፀረ ሙስና ኮሚቴ አስታውቋል፡፡