በከተማ አስተዳደሩ በዛሬው እለት የ2016 የትምህርት ዘመን የተማሪ ወላጆች፣ መምህራን እንዲሁም የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት ትምህርት መሰጠት ጀምሯል።
በትምህርት ማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የትምህርት ቁሳቁሶች ለተማሪዎች ተሰራጭተዋል::