በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የኢሉአባቦራ ሀገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል አረፉ። View Larger Image ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መገናኛ ብዙሃን አገልግሎት ስርጭት ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል ። ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፤ ለመላው ቤተሰባቸውና ወዳጆቻቸው መፅናናትን እንመኛለን!! Meserete Tadesse2022-01-18T07:50:32+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ Gallery በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ September 19th, 2023 | 0 Comments የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። Gallery የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። September 18th, 2023 | 0 Comments በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: Gallery በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: September 18th, 2023 | 0 Comments