በዩናይትድ ኪንግደም የሚኖሩ የአፍሪካና የካሪቢያን ምሁራን አለምአቀፍ የጥቁር ህዝቦች ታሪክ፣ ቅርስና ትምህርት ማዕከል (Global black history and Heritage center) አመራሮች ጋር በምድረ ቀደምት እና የጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ቀንዲል በሆነችው ሀገራችን መዲና አዲስ አበባ የጥቁር ሕዝቦች ታሪክ፣ ቅርስና ትምህርት ማዕከል መገንባት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ፍሬያማ ውይይት አካሂደናል፡፡ View Larger Image ኢትዮጵያ አፍሪካውያን እና ሌሎች ጥቁር ሕዝቦች ከቅኝ ግዛት ነጻ እንዲወጡ ፤ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የአሁኑ የአፍሪካ ሕብረት እንዲቋቋም ተተኪ የሌለው ገድል ፈጽማለች፡፡ይህ የሀገራችን ታሪክ በየጊዜው የሚታደስ በየዘመኑ ቀጣዩ ትውልድ በሚዘክራቸው ታላላቅ ስራዎች ታጅቦ የሚዘልቅ ነውና ተቋሙ በመዲናችን ሊገነባ ላቀደው ማዕከል ስኬት አስተዳደራችን ድጋፍ ያደርጋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ALEMSTEHAY ASHINE2023-04-20T09:21:31+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ Gallery ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ September 26th, 2023 | 0 Comments በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ። Gallery በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ። September 26th, 2023 | 0 Comments ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል:: Gallery ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል:: September 26th, 2023 | 0 Comments