በጀነራል አብርሃ ካሳ የተመራው የኤርትራ የጦር ጀነራሎችና ከፍተኛ መኮንኖች ልዑካን ቡድን በከንቲባ ፅህፈት ቤት በመገኘት ጉብኝት አድርገዋል:: View Larger Image ቅርሶችን ጠብቀን ፣ እሴቶችን ጨምረን ፣ ምቹ የስራ አካባቢን ፈጥረን እንዲሁም ግልፅነትን በማስፈን ለተገልጋዩ የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት የሰራናቸው ስራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል:: የኤርትራ የጦር ጀነራሎች እንኳን ወደ ሁለተኛ ቤታችሁ መጣችሁ ለማለት እወዳለሁ::” ከንቲባ አዳነች አቤቤ ALEMSTEHAY ASHINE2023-04-05T11:24:46+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ Gallery ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ September 26th, 2023 | 0 Comments በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ። Gallery በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ። September 26th, 2023 | 0 Comments ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል:: Gallery ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል:: September 26th, 2023 | 0 Comments