በፍራፍሬ፤ በዶሮ፤ በሥጋ፤ በወተት፤ በስንዴ፤ በማር ያየነው ዕድገት ተስፋ ሰጪ ነው። View Larger Image በፍራፍሬ፤ በዶሮ፤ በሥጋ፤ በወተት፤ በስንዴ፤ በማር ያየነው ዕድገት ተስፋ ሰጪ ነው። ግን ይሄ በገጠርም በከተማም ተሳሥሮ እንዲስፋፋ ሁሉም ሰው ግብርና የሕይወታችን አካል፤ የዕለት ተለት ኑሮ አካል መሆኑን መገንዘብ አለበት። ውኃን፤ መሬትን፤ ጉልበትን በመጠቀም እንዴት ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚቻል ማሰላሰል ይገባናል።” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ALEMSTEHAY ASHINE2023-05-14T22:41:34+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ Gallery ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ September 26th, 2023 | 0 Comments በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ። Gallery በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ። September 26th, 2023 | 0 Comments ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል:: Gallery ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል:: September 26th, 2023 | 0 Comments