“ችግራችሁ ችግራችን ነው፤ እናንተ ላይ የደረሰው ጉዳት ሁላችንም ላይ የደረሰ ነው፤ ይሰማናል! View Larger Image ይህንን በንግግር ብቻ ሳይሆን በአካል መጥተን አብሮነታችንንና ችግሮችን ለመካፈልና ለመቅረፍ አብረናችሁ መቆማችንን ማረጋገጥ እፈልጋለሁ!!” ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ዛሬ በሶማሌ ክልል የ100ሚሊዮን ብር ድጋፍ ባስረከቡበት ወቅት የተናገሩት Meserete Tadesse2022-01-14T10:56:57+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ Gallery ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ September 26th, 2023 | 0 Comments በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ። Gallery በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ። September 26th, 2023 | 0 Comments ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል:: Gallery ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል:: September 26th, 2023 | 0 Comments