ከንቲባ አዳነች አቤቤ ‹‹ሙያና ክህሎት ለስኬት›› በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን 13ኛውን የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ዓውደ ርዕይ አስጀምረዋል:: View Larger Image ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ የተዘጋጀውን 13ኛውን የቴክኒክና ሙያ ሳምንት ዓውደ- ርዕይ ከፍተዋል፡፡ በአውደ ርዕዩ የተለያዩ የምርት ውድድሮች የሚካሔዱበት ሲሆን አሰልጣኞችና ተማሪዎችም አዳዲስ የፈጠራ ውጤቶችን ያቀርቡበታል። ALEMSTEHAY ASHINE2023-05-04T19:47:09+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ Gallery በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ September 19th, 2023 | 0 Comments የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። Gallery የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። September 18th, 2023 | 0 Comments በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: Gallery በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: September 18th, 2023 | 0 Comments