ከንቲባ አዳነች አቤቤ ቅድሚያ ለሴቶች የ5 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር አስጀምረዋል:: View Larger Image ”ቦታዬ፤ መብቴ፤ ድምፄ” በሚል መሪ ቃል ቅድሚያ ለሴቶች የ5 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር በከተማችን ተካሂዷል:: በውድድሩ ላይ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ፣ ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ፣ አትሌቶች ፣ ታዋቂ ግለሰቦች እንዲሁም የከተማችን ነዋሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል። ALEMSTEHAY ASHINE2023-03-27T11:21:40+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ Gallery ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ September 26th, 2023 | 0 Comments በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ። Gallery በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ። September 26th, 2023 | 0 Comments ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል:: Gallery ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል:: September 26th, 2023 | 0 Comments