ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአምራችነት ቀን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አምራቹን ከሸማቹ በቀጥታ ለማገናኘት ያስገነባውን የለሚ ኩራ ዘመናዊ የግብርና ምርቶች መሸጫ የገበያ ማዕከል መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአምራችነት ቀን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አምራቹን ከሸማቹ በቀጥታ ለማገናኘት ያስገነባውን የለሚ ኩራ ዘመናዊ የግብርና ምርቶች መሸጫ የገበያ ማዕከል መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡