ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክ/ከተማ የተገነቡትን የተለያዩ ፕሮጀክቶች ማስመረቅ ጀምረዋል፡፡ View Larger Image በመጀመርያም በቂርቆስ ወረዳ 5 የሚገኘው እንደ ከተማ 11ኛውን የምገባና የህይወት ክህሎት ስልጠና ማዕከል ነው፡፡ 500 ዜጎችን በቀን ሁለት ጊዜ መመገብ የሚያስችል የምገባ ማእከል ሲሆን በአጠቃላይ እንደ ክ/ከተማ ዛሬ የሚመረቁት ሶስት ተመሳሳይ የምገባ ማእላት በጋራ በቀን 2000 አቅመ ደካሞችን የሚመግቡ ይሆናሉ፡፡ ይህ የምገባ ማእከል በኢትዮ ገልፍ ተራድኦ ድርጅት የተገነባ ነው። Meserete Tadesse2022-08-19T11:48:34+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በደቡብ ምዕራብ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ጉብኝት አድርገዋል:: Gallery ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በደቡብ ምዕራብ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ጉብኝት አድርገዋል:: October 2nd, 2023 | 0 Comments በክረምት ወራት ያስጀመርናቸውን የአቅመደካሞችንና የሃገር ባለውለታዎችን ቤቶች የመገንባት ስራ በማጠናቀቅ ዛሬ ለ203 ነዋሪዎች በማስረከብ እምባቸውን አብሰናል። Gallery በክረምት ወራት ያስጀመርናቸውን የአቅመደካሞችንና የሃገር ባለውለታዎችን ቤቶች የመገንባት ስራ በማጠናቀቅ ዛሬ ለ203 ነዋሪዎች በማስረከብ እምባቸውን አብሰናል። October 2nd, 2023 | 0 Comments ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ዞን የልማት ስራዎችን ለማየት የመስክ ጉብኝት አድርገዋል። Gallery ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ዞን የልማት ስራዎችን ለማየት የመስክ ጉብኝት አድርገዋል። October 2nd, 2023 | 0 Comments