Skip to content
Search for:
መነሻ
ከንቲባ ጽ / ቤት
ቅድመ ታሪክ
ከንቲባ ጽ / ቤት
የካቢኔ አባላት
ከተማችን
ስለ ከተማው
የቱሪስት መዳረሻ
ተቋማት
ዜና
ዜና
ፕሮጀክቶች እና ተነሳሽነት
ዝግጅቶች
ያግኙን
English
የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመፍታት በከተማው አስተዳደር የተወሰዱ እርምጃዎችን ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች በሪፖርታቸው በዚህ መልኩ አቅርበውታል፡፡
Home
/
የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመፍታት በከተማው አስተዳደር የተወሰዱ እርምጃዎችን ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች በሪፖርታቸው በዚህ መልኩ አቅርበውታል፡፡
የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመፍታት በከተማው አስተዳደር የተወሰዱ እርምጃዎችን ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች በሪፖርታቸው በዚህ መልኩ አቅርበውታል፡፡
Meserete Tadesse
2022-07-15T13:46:39+03:00
የአዲስ አበባ መዋቅራዊ ፕላን ማሻሻያ በማድረግ ከ200 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ችግር መፍታት፣
የሊዝ የወለድ ወለድ ክፍያን ወደ ነጠላ ወለድ እንዲቀየር በማድረግ የበርካቶችን ችግር ለመፍታት ችሏል፤
የመኖሪያ ቤት ኪራይ ጭማሬን የሚከለክል ደንብ በማውጣት በተከራዮች ላይ ሲደረግ የነበረን ያለአግባብ ጭማሬ እንዲቆም በማድረግ፣
የረጅም ጊዜ ጥያቄ የነበረውን የ4,700 መምህራንና 5ሺ የመንግስት ሰራተኞች በኪራይ የያዙትን ኮንዶምኒየም መኖሪያ ቤቶች ወደ ግል እንዲያዛውሩ በማድረግ ችግራቸውን መፍታት፤
የቤት ልማትን በመንግስትና የግሉ ዘርፍ በጋራ ለመስራት የቤት ችግርን የሚቀርፍና የመንግሥት ሠራተኞች በማህበር ተደራጅው የጋራ መኖሪያ ቤት መገንባት የሚያስችል ደንብ ፀድቆ ለትግበራ በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡
የከረሙ የህዝብ ጥያቄዎችንም ከመፍታት በርካታ ስራ እየተሰራ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡
352
352
31 Comments
52 Shares
Like
Comment
Share
Toggle Sliding Bar Area
Page load link
Go to Top