የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ውድቅ አደረገ፡፡ View Larger Image የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን 2014 የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ውድቅ መደረጉን ተናግረዋል፡፡ ዝርዝር መረጃውን በተከታይነት የምናቀርብ ይሆናል Meserete Tadesse2022-07-14T08:20:10+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ Gallery ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ September 26th, 2023 | 0 Comments በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ። Gallery በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ። September 26th, 2023 | 0 Comments ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል:: Gallery ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል:: September 26th, 2023 | 0 Comments