የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተለያዮ አካባቢዎች ህገወጥነትንና ትወልድን የሚጎዱ ተግባራትን የመከላከል ስራ አጠናክሮ ቀጥሏል። View Larger Image በቦሌ ክ/ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ፤ ከደንብ ማስከበር ፤ ከንግድ ፅ/ቤት፤ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በቅንጅት በመሆን በተሰራ አዋኪ ድርጊት የማስወገድ የግብረሀይል እንቅስቃሴ :- ቴክሳስ ላውጅ ተብሎ በሚጠራው ንግድ ቤት የተገኘ 24 የሺሻ ዕቃ ግሮቭ ላውንጅ ተብሎ በሚጠራው ንግድ ቤት የተገኘ 50 የሺሻ ዕቃ ሴክሬት ላውንጅ ተብሎ በሚጠራው ንግድ ቤት የተገኘ 50 የሺሻ ዕቃ # አጠቃላይ በ3ቱም የንግድ ቤቶች እርምጃ ተወስዶ 124 የሺሻ ዕቃ የተገኘ ሲሆን ቤቶቹንም የማሸግ ስራ ተሰርቷል:: ይህ ህገወጥነትን የመከላከል ስራ በሁሉም አካባቢዎች ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል። ALEMSTEHAY ASHINE2022-12-01T07:05:14+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ Gallery በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ September 19th, 2023 | 0 Comments የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። Gallery የኢትዮጵያዊያን ብርቱ እጆች በጽናት ታሪክ መስራት ቀጥለዋል። September 18th, 2023 | 0 Comments በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: Gallery በአዲስ አበባ ከተማ የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ ትምህርት መሰጠት ጀምሯል:: September 18th, 2023 | 0 Comments