የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት እና ምክትል ፕሬዝዳንት ለሀገራቸው ላበረከቱት አገልግሎት #ኢትዮጵያ ታመሰግናለች። ከፊት ያለው መንገዳቸው ቀና እንዲሆን እመኛለሁ::
#Ethiopia thanks the outgoing President and Deputy President of the Federal Supreme Court for their service to the nation. I wish them well in the path ahead.
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ