ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ View Larger Image ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ ካሊፋ ቢን ዛይድ አል ናህያን ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ለተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች አልጋ ወራሽ ሼክ ሞሃመድ ቢንዛይድ አልናህያን እንዲሁም ለተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ህዝብ የተሰማኝን ጥልቅ ሐዘን እገልጻለሁ ብለዋል። Meserete Tadesse2022-05-16T13:10:30+03:00 Share This Event! FacebookTwitterLinkedInWhatsAppPinterestEmail Related Posts ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በደቡብ ምዕራብ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ጉብኝት አድርገዋል:: Gallery ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በደቡብ ምዕራብ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ጉብኝት አድርገዋል:: October 2nd, 2023 | 0 Comments በክረምት ወራት ያስጀመርናቸውን የአቅመደካሞችንና የሃገር ባለውለታዎችን ቤቶች የመገንባት ስራ በማጠናቀቅ ዛሬ ለ203 ነዋሪዎች በማስረከብ እምባቸውን አብሰናል። Gallery በክረምት ወራት ያስጀመርናቸውን የአቅመደካሞችንና የሃገር ባለውለታዎችን ቤቶች የመገንባት ስራ በማጠናቀቅ ዛሬ ለ203 ነዋሪዎች በማስረከብ እምባቸውን አብሰናል። October 2nd, 2023 | 0 Comments ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ዞን የልማት ስራዎችን ለማየት የመስክ ጉብኝት አድርገዋል። Gallery ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ዞን የልማት ስራዎችን ለማየት የመስክ ጉብኝት አድርገዋል። October 2nd, 2023 | 0 Comments