‘የሌማት ትሩፋት’ የምግብና ስርዓተ ምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ፣ የወጪ ንግድን ገቢ ማሳደግ እንዲሁም ከውጭ የሚገባ ምርትን በሀገር መተካትን ትኩረቱ አድርጓል። ከሀገራችን ክልሎች የተውጣጡ ሀገራዊ ‘የሌማት ትሩፋት’ መርኃ ግብርን የሚያስተባብሩ አመራሮች በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋባዥነት ቃል በመግባት ኃላፊነቱን ተረክበዋል።
Prime Minister Abiy Ahmed launched ‘𝙔𝙚𝙇𝙚𝙢𝙖𝙩 𝙏𝙞𝙧𝙪𝙛𝙖𝙩’ development campaign focused on nutritional opulence. The campaign’s goals are to increase export earnings, ensure food and nutrition security, and domestically substitute imported products. Leaders who are to coordinate the campaign in Ethiopia’s regions pledged to take over coordination of the national ‘𝙔𝙚𝙇𝙚𝙢𝙖𝙩 𝙏𝙞𝙧𝙪𝙛𝙖𝙩’ program at the invitation of Prime Minister Abiy.