በበዓሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ፣ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ፣የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሳው፣የጥንታዊ አባት አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ፣የፌደራል እና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ፣ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና ነዋሪዎች በተገኙበት በደማቅ ስነስርዓት ተከበረ።
በበዓሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ፣ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ፣የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሳው፣የጥንታዊ አባት አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ፣የፌደራል እና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ፣ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና ነዋሪዎች በተገኙበት በደማቅ ስነስርዓት ተከበረ።