ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በደቡብ ምዕራብ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ጉብኝት አድርገዋል::

2023-10-02T15:07:27+03:00

በጉብኝታቸው ከአንድ ዓመት ተኩል በኋላ በሚድሮክ ኢትዮጵያ የሚጠናቀቀው የ‹‹ገበታ ለትውልድ›› ውጥን አካል የሆነውን 'የደንቢ ሐይቅ ሎጅ' የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል። በሚተገበረው የልማት ስራ የአካባቢውን የተፈጥሮ ሀብት የበለጠ አጉልቶ የሚያወጣ ይሆናል::

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በደቡብ ምዕራብ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ጉብኝት አድርገዋል::2023-10-02T15:07:27+03:00

በክረምት ወራት ያስጀመርናቸውን የአቅመደካሞችንና የሃገር ባለውለታዎችን ቤቶች የመገንባት ስራ በማጠናቀቅ ዛሬ ለ203 ነዋሪዎች በማስረከብ እምባቸውን አብሰናል።

2023-10-02T15:04:51+03:00

ዛሬ ያስተላለፍናቸውን ጨምሮ ልበ ቀና ባለሃብቶችን፣ የግል እና መንግስታዊ ተቋማትን እንዲሁም የመንግስት ሰራተኞችን በማስተባበር ያስገነባናቸውን በጠቅላላ 1889 ቤቶች ከአዲስ ዓመት ወዲህ ለነዋሪዎች አስተላልፈናል። በዚህ በጎ ስራ ላይ አሻራችሁን ያኖራችሁ አመራሮችን፣ ልበቀና ባለሃብቶችን ፣ የመንግስትና የግል ተቋሞችን እንዲሁም ሰራተኞችን በነዋሪዎቹ ስም ላመሰግን እወዳለሁ። ከንቲባ አዳነች አቤቤ

በክረምት ወራት ያስጀመርናቸውን የአቅመደካሞችንና የሃገር ባለውለታዎችን ቤቶች የመገንባት ስራ በማጠናቀቅ ዛሬ ለ203 ነዋሪዎች በማስረከብ እምባቸውን አብሰናል።2023-10-02T15:04:51+03:00

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ዞን የልማት ስራዎችን ለማየት የመስክ ጉብኝት አድርገዋል።

2023-10-02T15:00:38+03:00

የቡና ተክል፣ የሌማት ትሩፋት ውጤቶች፣ የአቮካዶ ምርታማነት፣ የሩዝና የስንዴ ልማት - በምስል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ዞን የልማት ስራዎችን ለማየት የመስክ ጉብኝት አድርገዋል።2023-10-02T15:00:38+03:00

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና የፌዴራል እና የክልል አመራሮች በልማት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ለመገምገም ጅማ ገብተዋል።

2023-10-02T14:57:59+03:00

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና የፌዴራል እና የክልል አመራሮች በልማት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ለመገምገም ጅማ ገብተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና የፌዴራል እና የክልል አመራሮች በልማት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ለመገምገም ጅማ ገብተዋል።2023-10-02T14:57:59+03:00

የመስቀል እና መውሊድ በዓል ምክንያት በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ጽ/ቤቱ በሚያሠራቸው እና በሚከታተላቸው የተለያዩ ፕሮጀክቶች ላይ እየሠሩ ያሉ ሠራተኞች ለበዓል በተዘጋጀ የምሳ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል::

2023-10-02T14:51:43+03:00

የመስቀል እና መውሊድ በዓል ምክንያት በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ጽ/ቤቱ በሚያሠራቸው እና በሚከታተላቸው የተለያዩ ፕሮጀክቶች ላይ እየሠሩ ያሉ ሠራተኞች ለበዓል በተዘጋጀ የምሳ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል::

የመስቀል እና መውሊድ በዓል ምክንያት በማድረግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ ጽ/ቤቱ በሚያሠራቸው እና በሚከታተላቸው የተለያዩ ፕሮጀክቶች ላይ እየሠሩ ያሉ ሠራተኞች ለበዓል በተዘጋጀ የምሳ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል::2023-10-02T14:51:43+03:00

ለከተማችን ነዋሪዎች ተጨማሪ የአዲስ ዓመት ስጦታ ይሆን ዘንድ 20ኛውን የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ዛሬ አገልግሎት አስጀምረዋል።

2023-10-02T14:48:25+03:00

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችንን በተጠቃሚዎቹ ስም ከልብ ላመሰግን እወዳለሁ። ዛሬ አገልግሎት ያስጀመርነው ይህ የምገባ ማዕከል በጉለሌ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ቀጨኔ መድሃኒያለም በሚባለው አካባቢ የተገነባ ከ500 በላይ ለሚሆኑ የአካባቢው አቅመደካማ ነዋሪዎች በቀን አንድ ጊዜ የተመጣጠነ ምግብ የሚያቀርብ ነው። በአጠቃላይ በከተማችን ባሉ 20 የምገባ ማዕከላት ከ35 ሺህ በላይ ወገኖቻችን አገልግሎት እያገኙ ነው። ራዕዮቻችንን በመጋራት 20ኛውን የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በ47 ሚሊዮን ብር የገነቡልንን የቶኩማ ስታር ቢዝነስ ግሩፕ ባለቤት አቶ ቶኩማ ፊጤ እንዲሁም ተገልጋዮቹን በቋሚነት ለመመገብ ማዕከሉን የተረከቡትን የብዙአየሁ ታደለ ፋውንዴሽ ባለቤት አቶ ብዙአየሁ ታደለን በተጠቃሚዎቹ ስም ከልብ ላመሰግን እወዳለሁ። ከንቲባ አዳነች አቤቤ

ለከተማችን ነዋሪዎች ተጨማሪ የአዲስ ዓመት ስጦታ ይሆን ዘንድ 20ኛውን የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ዛሬ አገልግሎት አስጀምረዋል።2023-10-02T14:48:25+03:00

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ

2023-09-26T20:30:53+03:00

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1498ኛው የመዉሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም ፣የፍቅር ፣የደስታ ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ። መልካም በዓል ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ2023-09-26T20:30:53+03:00

በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ።

2023-09-26T19:37:25+03:00

ከመስከረም 3 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ ለ12 ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የነበረው በሁሉም ደረጃ የሚገኙ የብልጽግና ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ዛሬ ተጠናቋል። በማጠቃለያ መድረኩም የፓርቲው ፕሬዝዳንት ክቡር ዶ/ር ዐብይ አህመድ የስልጠናውን ማጠቃለያ እና የቀጣይ አቅጣጫዎችን በሚመለከት የስራ ስምሪት ሰጥተዋል። ስልጠናው ወሳኝ በሆኑ ሃገራዊ፣ ቀጠናዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት የፈጠረ ሲሆን ከመላው ሃገራችን የተውጣጡ ሁለት ሺህ የፓርቲያችን አመራሮች ተሳትፈዋል። የአቅም ግንባታ ስልጠናው በየደረጃው ለሚገኙ አመራሮች በቀጣይነት የሚሰጥ ይሆናል።

በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቀቀ።2023-09-26T19:37:25+03:00

ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል::

2023-09-26T10:27:39+03:00

በመርሃ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ ኢትዮጵያውያን የተለያየ ቋንቋ ፣ ባህልና ሃይማኖት ቢኖረንም ከሌላው አለም ለየት የሚያደርገን በፍቅርና በመቻቻል በአብሮነት የምንኖር መሆናችንና አንዳችን ለሌላው ሃይማኖታዊ በአል የተሳካና ሰላማዊ ሆኖ እንዲከበር መልካም ምኞት ከመግለፅ ባሻገር ለስኬቱ ተግባራዊ ድጋፍ የምናደርግ መሆናችን ነው ሲሉ አስታውቀዋል:: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህዝባዊና ሃይማኖታዊ በአላት በስኬት ሰላማዊ ሆነው እንዲከበሩ የሚያስችሉ በርካታ ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን አቶ ጥራቱ በየነ ገልፀው በአላትን የፖለቲካ አላማቸው ማሳኪያ አቋራጭ አድርገው መጠቀም የሚፈልጉ አካላት እንዳይሳካላቸው የከተማው ነዋሪ ከአስተዳደሩ ጎን በመሆን የማይተካ ሚናውን እየተወጣ ስለሆነ አመስግነዋል:: በመርሐግብሩ ላይ የታደሙ የሃይማኖት አባቶች በበኩላቸው የከተማ አስተዳደሩ [...]

ዛሬ ማለዳ የመስቀል ደመራ በአልን በማስመልከት የተለያዩ የእምነት አባቶችና የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የፅዳት መርሐግብር በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል::2023-09-26T10:27:39+03:00

በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡

2023-09-19T14:01:03+03:00

ጌታሁን አስፋው ጌታሁን የተባለ እና በአማራ ክልል የህዝብ ሰላም እና ጸጥታን ለሚያውኩ ጽንፈኛ ሀይሎች የሎጀስቲክስ አቅራቢ እንደሆነ የተጠረጠረ ግለሰብ በክፍለ ከተማው ወረዳ ሁለት የሚገኝ ቤትን በመከራየት የተለያዩ ወታደራዊ ቁሰቁሶችን በማከማቸት ለጽንፈኛ ቡድኖቹ ለማቅረብ በመንቀሳቀስ ላይ እያለ በጸጥታ ሀይሎች ክትትል ሊደረስበት ችሏል፡፡ የመከላከያ መረጃ ዋና መምሪያ፣ የአዲስ አበባ ከተማ የጸጥታ ዘርፍ ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የፌደራል ፖሊስ በጋራ ባካሄዱት ኦፕሬሽን ግለሰቡ ከተከራየው ቤት የጦር መሳሪያዎች እና ጥይቶች፣ የመካከለኛ እና የረጅም ርቀት ወታደራዊ የመገናኛ መሳሪያዎች ፣ ልዩ ልዩ ትጥቆች እና ወታደራዊ አልባሳት፣ የተለያዩ ሰነዶች እና ጽንፈኛ ሀይሎቹ የሚጠቀሙባቸው ልዩ ልዩ ቁሳቁሶች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ ከመከላከያ ሰራዊት እና ሌሎች የጸጥታ አካላት ውጭ በግለሰቦች [...]

በቦሌ ክፍለ ከተማ በአንድ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአማራ ክልል ለሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ሀይሎች ሊተላለፉ የነበሩ የተለያዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶች እና ሰነዶች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡2023-09-19T14:01:03+03:00
Go to Top