ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በደቡብ ምዕራብ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ጉብኝት አድርገዋል::
ALEMSTEHAY ASHINE2023-10-02T15:07:27+03:00በጉብኝታቸው ከአንድ ዓመት ተኩል በኋላ በሚድሮክ ኢትዮጵያ የሚጠናቀቀው የ‹‹ገበታ ለትውልድ›› ውጥን አካል የሆነውን 'የደንቢ ሐይቅ ሎጅ' የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል። በሚተገበረው የልማት ስራ የአካባቢውን የተፈጥሮ ሀብት የበለጠ አጉልቶ የሚያወጣ ይሆናል::