ለማህበረሰቡ ወቅታዊና ተአማኒነት ያለውን መረጃ ይሰበስባል : ያደራጃል እንዲሁም ያሰራጫል
የካቢኔ አጀንዳዎች ከመሰብሰብ ጀምሮ እስከ ቅድሚያ መስጠትና መፍትሄ መፈለግ
በማህበራዊ, ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዓላማዎች ላይ የተመሠረተ ውጭ አገር ከተማዎች ጋር ሽርክና ማቋቋም.
አዎንታዊ ለውጥ ለመገንባት አለም አቀፍ ስብሰባዎችንና አውደ ጥናቶች ያደራጃል
የእቅድ ትግበራ ምዘናና ክትትል ማስፈጸም
የእቅድ ትግበራ ያደራጃል ይመረምራል
ዋና ዋና የከተማዋ መልካም አስተዳደርና የልማት ለውጦችን በህትመትና የኤሌክትሮኒክ ሚዲያ በኩል ለህብረተሰቡ ማስተዋወቅ
በዳያስፖራ ጉዳዮች ላይ መረጃ ይሰበስባል ያዘጋጃል ይሰጣል
ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በ84ኛው የየካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ላይ በመገኘት የአበባ ጉንጉን አስቀመጡ።በተጨማሪም የአባት አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን የአበባ ጉንጉን ያስቀመጡ ሲሆን በሰመዕታት መታሰቢያ ቀን ላይ አርበኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል
Read more...የፕሮጀክቱ አካል የሆነ እና ለትራፊክ ፍሰት እንዲሁም ለሰላም እና ጸጥታ ስራ የሚያግዙ 17 ፓትሮል ተሸከርካሪዎችን ለከተማ አስተዳደሩ አስረክበዋል፡፡በኢትዮጰያ የአለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጀር ሚስስ ዳይና ፐትሪስኩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የማዘጋጃ ቤታዊ ዘርፍ ስራ አስኪያጅ ለአቶ ጥራቱ በየነ ተሸከርካሪዎቹን አስረክበዋል፡፡በመርሃ ግብሩ በኢትዮጰያ የአለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጀር ሚስስ ዳይና ፐትሪስኩ እንደገለጹት በአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት ዘርፉን ለማዘመን እና የመንገድ ደህንነትን ለማሻሻል አለም ባንክ የ200 ሚሊዮን ዶላር ፕሮጀክት ነድፎ እየሰራ ነው ብለዋል፡፡
Read more...አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ብቻ ሳትሆን የአፍሪካ ህብረት ዋና መ/ቤት መቀመጫ ስትሆን በዚህም ምክንያት አዲስ አበባ ባላት ታሪካዊ , ዲፕሎማሲያዊና ፖለቲካዊ ትርጉም "የአፍሪካ ዋና ከተማ" የሚል ስያሜ አሰጥቶአታል። የአፍሪካ ሕብረት እና የተባበሩት መንግሥታት ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና መሥሪያ ቤትም ከተማይቱ ውስጥ ማግኘት ይቻላል.
ከእንጦጦ ተራሮች ግርጌ ስር የምትገኝ ሲሆን ከባሕር ወለል በላይ 7.726 ጫማ (2,355 ሜትር) በዓለም ውስጥ ሶስተኛው ከፍተኛ ዋና ከተማ ናት.በጂኦግራፊያዊ አቀማመጥዋ በአገሪቱ ማዕከላዊ ስፍራ ውስጥ ትገኛለች።
Rating:በ 2007 ዓ.ም በተደረገ ቆጠራ ከ 3.627.934 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ያላት አዲስ አበባ በዓለም ካሉ በመሬት ከተከበቡ ሀገራት ትልቋ ዋና ከተማ ናት፡፡
ከአለም ውብ ከተማዎች መካክል የምትጠቀሰው ይች ከተማ በታሪክ በጣም ጉልህ የሆነ ስፍራ አላት።
Rating: